አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው ለእየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት በይፋ እውቅና መስጠቷን ይፋ ማድረጋቸው ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ነገ አስቸኳይ ስብሰባውን በጉዳዩ ላይ ሊያካሂድ ነው።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው ለእየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት በይፋ እውቅና መስጠቷን ይፋ ማድረጋቸው ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ነገ አስቸኳይ ስብሰባውን በጉዳዩ ላይ ሊያካሂድ ነው።
WWW.FANABC.COM
FBC - የፀጥታው ምክር ቤት በኢየሩሳሌም ጉዳይ ላይ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው ለእየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት በይፋ እውቅና መስጠቷን ይፋ ማድረጋቸው ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ነገ...
0 Comments 0 Shares