አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን ወደ አከባቢው ላከች።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን ወደ አከባቢው ላከች።
0 Comments
0 Shares