WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ሊቀርቡ ባለመቻላቸው ዶ/ር መረራ ለብይን ተቀጠሩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ዓቃቤ ሕግ እንዲከላከሉ ብይን ይሰጥልኝ ብሏል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 01/2009 አንቀጽ 12(1) ሥር የተደነገገውንና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ ዕርምጃ አፈጻጸም አንቀጽ 2(1)ን በመተላለፍ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ ወንጀል የተከሰሱት ዶ/ር መረራ ጉዲና ለብይን ተቀጠሩ፡፡
0 Comments 0 Shares