WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ ጂኦ ስፓሻል ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ለኢንሳ የተሰጠው ተመሳሳይ ኃላፊነት አልተነሳም የክልል ወሰኖችን የማመልከት ኃላፊነት ይኖረዋል ላለፉት 74 ዓመታት የተለያዩ መንግሥታትን እያገለገለ የቆየው የኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ፣ የኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው፡፡ ኤጀንሲውን የሚያቋቁመው ረቂቅ የሕግ ሰነድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ኅዳር 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀርቧል፡፡
0 Comments 0 Shares