የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከናይጀሪያዊ ባለሃብት አሊኮ ዳንጎቴ ጋር ተወያዩ
-
በአፍሪካ ቁጥር አንድ ቢሊየነር የሆኑት አሊኮ ዳንጎቴ ንብረት የሆነው ዳንጎቴ ግሩፕ በኢትዮጵያ 10 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ያስገነባው የሲሚንቶ ፋብሪካ በስራ ላይ ይገኛል። በ2009 ዓ.ም ላይም ዳንጎቴ ግሩፕ ኢትዮጵያ ውስጥ በስኳርና በግብርና ኢንቨስትመንት እንደሚሰማራ መግለጹ ይታወሳል። | ዝርዝርሩን ያንብቡት
-
በአፍሪካ ቁጥር አንድ ቢሊየነር የሆኑት አሊኮ ዳንጎቴ ንብረት የሆነው ዳንጎቴ ግሩፕ በኢትዮጵያ 10 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ያስገነባው የሲሚንቶ ፋብሪካ በስራ ላይ ይገኛል። በ2009 ዓ.ም ላይም ዳንጎቴ ግሩፕ ኢትዮጵያ ውስጥ በስኳርና በግብርና ኢንቨስትመንት እንደሚሰማራ መግለጹ ይታወሳል። | ዝርዝርሩን ያንብቡት
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከናይጀሪያዊ ባለሃብት አሊኮ ዳንጎቴ ጋር ተወያዩ
-
በአፍሪካ ቁጥር አንድ ቢሊየነር የሆኑት አሊኮ ዳንጎቴ ንብረት የሆነው ዳንጎቴ ግሩፕ በኢትዮጵያ 10 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ያስገነባው የሲሚንቶ ፋብሪካ በስራ ላይ ይገኛል። በ2009 ዓ.ም ላይም ዳንጎቴ ግሩፕ ኢትዮጵያ ውስጥ በስኳርና በግብርና ኢንቨስትመንት እንደሚሰማራ መግለጹ ይታወሳል። | ዝርዝርሩን ያንብቡት
0 Comments
0 Shares