ሮበርት ሙጋቤ በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ ደህንነታቸውም ይጠበቃል ሲል ዛኑ ፒኤፍ ፓርቲ በትዊተር ገጹ አስታውቋል።
የዚምባብዌ ጦር የሃገሪቱን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ከተቆጣጠረ በኋላ በሰጠው መግለጫ ‘‘ይህ መፈንቅለ መንግስት አይደለም። የጦሩ ተልዕኮም ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር ማዋል እንጂ ሙጋቤን አይደለም’’ ብሎ ነበር።
በሃራሬ የምትገኝው የቢቢሲ ዘጋቢዋ ግን ‘‘የጦሩ እንቅስቃሴ መፈንቅለ መንግስት ነው የሚመስለው’’ ትላለች።
ሮበርት ሙጋቤ በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ ደህንነታቸውም ይጠበቃል ሲል ዛኑ ፒኤፍ ፓርቲ በትዊተር ገጹ አስታውቋል። የዚምባብዌ ጦር የሃገሪቱን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ከተቆጣጠረ በኋላ በሰጠው መግለጫ ‘‘ይህ መፈንቅለ መንግስት አይደለም። የጦሩ ተልዕኮም ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር ማዋል እንጂ ሙጋቤን አይደለም’’ ብሎ ነበር። በሃራሬ የምትገኝው የቢቢሲ ዘጋቢዋ ግን ‘‘የጦሩ እንቅስቃሴ መፈንቅለ መንግስት ነው የሚመስለው’’ ትላለች።
WWW.BBC.COM
''ሮበርት ሙጋቤ በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ ደህንነታቸውም ይጠበቃል''
ከሥልጣን የተባረሩት ምክትል ፕሬዝደንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ለሕይወቴ ሰግቻለው ብለው ከሃገር ሸሽተው ወጥተው እንደነበር ይታወሳል። ዛሬ እየወጡ ያሉ ሪፖርቶች እንደሚያሳዩት ከሆን ኤመርሰን ምናንጋግዋ ወደ ሃገር ተመልሰዋል።
0 Comments 0 Shares