ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች ሊሰረዙ ይችላሉ መባሉ አግባብ አይደለም - አትሌት ቀነኒሳ
ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች ሊሰረዙ ይችላሉ መባሉ አግባብ አይደለም - አትሌት ቀነኒሳ
туристический онлайн-справочник
Лучшие Андроид планшеты
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች እንዲሰረዙ ለአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ጥያቄ ማቅረቡ ይታወሳል።
ከ2005 በፊት የተመዘገቡት ሪከርዶች የሽንትና የደም ናሙና በማይሰበሰብበት ዘመን የተሰበሩ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ምናልባትም የአበረታች መድሃኒት ተጠቅመው በተወዳደሩ አትሌቶች የተሰበሩ ሊሆኑ ይችላሉ በሚል ነው የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር ጥያቄውን ያቀረበው።
የአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር በመጪው ሰኔ ወር በሚያደርገው ጠቅላላ ጉባኤም ይህንኑ ጥያቄ ሊያጸድቀው እንደሚችል መገመቱን ተከትሎ የተለያዩ አትሌቶች ከወዲሁ ተቃውሟቸውን እያሰሙ ነው።
በ2004 የ5 ሺህ ሜትርን በ2005 ደግሞ የ10 ሺህ ሜትርን ሪከርድ ያስመዘገበው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው አስተያየት፥ እንደ አውሮፓውያኑ ከ2005 በፊት የተሰበሩ የአለም ሪከርዶች የሽንት እና የደም ናሙና ባልተወሰደበት ጊዜ የተመዘገቡ ናቸው በሚል ሪከርዶቹ ሊሰረዙ ይገባል መባሉ አግባብ አይደለም ብሏል።
አትሌት ቀነኒሳ ችግሩ ከአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአሰራር ድክመት የመጣ እንጂ የአትሌቶች ችግር እንዳልሆነም ተናግሯል።
ቀነኒሳ በጉዳዩ ዙሪያም ተቃውሞ ለማሰማት መዘጋጀቱን ነው ያስታወቀው።
በ2003 የለንደን ማራቶን የአለም ሪከርድን ያስመዘገበችው እንግሊዛዊቷ አትሌት ፓውላ ራድክሊፍ ከጋርዲያን ጋር ባደረገችው ቆይታ፥ ሪከርዶቹ ይሰረዙ የሚለው ሀሳብ ለቀድሞ አትሌቶች ክብር ከማጣት የመጣ ነው ብላለች።
የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳያገኝም የራሷን ጥረት እንደምታደርግ አስታውቃለች።
በእዩኤል ዘሪሁን
ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች ሊሰረዙ ይችላሉ መባሉ አግባብ አይደለም - አትሌት ቀነኒሳ
туристический онлайн-справочник
Лучшие Андроид планшеты
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች እንዲሰረዙ ለአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ጥያቄ ማቅረቡ ይታወሳል።
ከ2005 በፊት የተመዘገቡት ሪከርዶች የሽንትና የደም ናሙና በማይሰበሰብበት ዘመን የተሰበሩ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ምናልባትም የአበረታች መድሃኒት ተጠቅመው በተወዳደሩ አትሌቶች የተሰበሩ ሊሆኑ ይችላሉ በሚል ነው የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር ጥያቄውን ያቀረበው።
የአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር በመጪው ሰኔ ወር በሚያደርገው ጠቅላላ ጉባኤም ይህንኑ ጥያቄ ሊያጸድቀው እንደሚችል መገመቱን ተከትሎ የተለያዩ አትሌቶች ከወዲሁ ተቃውሟቸውን እያሰሙ ነው።
በ2004 የ5 ሺህ ሜትርን በ2005 ደግሞ የ10 ሺህ ሜትርን ሪከርድ ያስመዘገበው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው አስተያየት፥ እንደ አውሮፓውያኑ ከ2005 በፊት የተሰበሩ የአለም ሪከርዶች የሽንት እና የደም ናሙና ባልተወሰደበት ጊዜ የተመዘገቡ ናቸው በሚል ሪከርዶቹ ሊሰረዙ ይገባል መባሉ አግባብ አይደለም ብሏል።
አትሌት ቀነኒሳ ችግሩ ከአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአሰራር ድክመት የመጣ እንጂ የአትሌቶች ችግር እንዳልሆነም ተናግሯል።
ቀነኒሳ በጉዳዩ ዙሪያም ተቃውሞ ለማሰማት መዘጋጀቱን ነው ያስታወቀው።
በ2003 የለንደን ማራቶን የአለም ሪከርድን ያስመዘገበችው እንግሊዛዊቷ አትሌት ፓውላ ራድክሊፍ ከጋርዲያን ጋር ባደረገችው ቆይታ፥ ሪከርዶቹ ይሰረዙ የሚለው ሀሳብ ለቀድሞ አትሌቶች ክብር ከማጣት የመጣ ነው ብላለች።
የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳያገኝም የራሷን ጥረት እንደምታደርግ አስታውቃለች።
በእዩኤል ዘሪሁን
ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች ሊሰረዙ ይችላሉ መባሉ አግባብ አይደለም - አትሌት ቀነኒሳ
ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች ሊሰረዙ ይችላሉ መባሉ አግባብ አይደለም - አትሌት ቀነኒሳ
туристический онлайн-справочник
Лучшие Андроид планшеты
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2005 በፊት የተመዘገቡ የአለም ሪከርዶች እንዲሰረዙ ለአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ጥያቄ ማቅረቡ ይታወሳል።
ከ2005 በፊት የተመዘገቡት ሪከርዶች የሽንትና የደም ናሙና በማይሰበሰብበት ዘመን የተሰበሩ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ምናልባትም የአበረታች መድሃኒት ተጠቅመው በተወዳደሩ አትሌቶች የተሰበሩ ሊሆኑ ይችላሉ በሚል ነው የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር ጥያቄውን ያቀረበው።
የአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር በመጪው ሰኔ ወር በሚያደርገው ጠቅላላ ጉባኤም ይህንኑ ጥያቄ ሊያጸድቀው እንደሚችል መገመቱን ተከትሎ የተለያዩ አትሌቶች ከወዲሁ ተቃውሟቸውን እያሰሙ ነው።
በ2004 የ5 ሺህ ሜትርን በ2005 ደግሞ የ10 ሺህ ሜትርን ሪከርድ ያስመዘገበው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው አስተያየት፥ እንደ አውሮፓውያኑ ከ2005 በፊት የተሰበሩ የአለም ሪከርዶች የሽንት እና የደም ናሙና ባልተወሰደበት ጊዜ የተመዘገቡ ናቸው በሚል ሪከርዶቹ ሊሰረዙ ይገባል መባሉ አግባብ አይደለም ብሏል።
አትሌት ቀነኒሳ ችግሩ ከአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአሰራር ድክመት የመጣ እንጂ የአትሌቶች ችግር እንዳልሆነም ተናግሯል።
ቀነኒሳ በጉዳዩ ዙሪያም ተቃውሞ ለማሰማት መዘጋጀቱን ነው ያስታወቀው።
በ2003 የለንደን ማራቶን የአለም ሪከርድን ያስመዘገበችው እንግሊዛዊቷ አትሌት ፓውላ ራድክሊፍ ከጋርዲያን ጋር ባደረገችው ቆይታ፥ ሪከርዶቹ ይሰረዙ የሚለው ሀሳብ ለቀድሞ አትሌቶች ክብር ከማጣት የመጣ ነው ብላለች።
የአውሮፓ አትሌቲክስ ማህበር ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳያገኝም የራሷን ጥረት እንደምታደርግ አስታውቃለች።
በእዩኤል ዘሪሁን
0 Comments
0 Shares