ታሪክን የኋሊት
(አሌክስ አብርሃም)
በአገራችን ትልቁ የህዝብ ሽንት ቤት ፒያሳ ላይ የተሰራው ልክ የዛሬ ብዙ አመት ነበር (በግርማዊ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘመነ መንግስት) ….የሽንት ቤቱን ህንፃ ለመስራት የፈረንሳይ የሥነ-ሽንት ቤት (የሥነ -ህንፃ ባለሙያዎች ) ወደኢትዮጲያ መጥተው ነበር (እውነተኛ ታሪክ ነው)
ታዲያ የገረመኝ ይሄ አይደለም በዘመኑ የነበረ አንድ ጋዜጠኛ ስለሽንት ቤቱ በኢትዮጲያ ሬዲዮ ያቀረበው ዘገባ ነበር
‹‹ በግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሰ ነገስት ኢትዮጲያ በጎ ፈቃድ ለህዝባቸው በማሰብ እና በመቆርቆር የውጭ አገር ማሃንዲሶችን ከፈረንሳይ አገር በማስመጣት ያስገነቡት (((በትልቅነቱ ከአፍሪካአንደኛ ከአለም ሁለተኛ የሆነ መፀዳጃ ቤት ዛሬ ለህዝብ ጥቅም ይውል ዘንድ ተመርቆ ተከፍቷል )))
ጋዜጠኝነት ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ ዛሬ ላይ የት ደረሰ ብለን ስንጠይቅ??????????????????????????????????????????????????????????????????????
(አሌክስ አብርሃም)
በአገራችን ትልቁ የህዝብ ሽንት ቤት ፒያሳ ላይ የተሰራው ልክ የዛሬ ብዙ አመት ነበር (በግርማዊ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘመነ መንግስት) ….የሽንት ቤቱን ህንፃ ለመስራት የፈረንሳይ የሥነ-ሽንት ቤት (የሥነ -ህንፃ ባለሙያዎች ) ወደኢትዮጲያ መጥተው ነበር (እውነተኛ ታሪክ ነው)
ታዲያ የገረመኝ ይሄ አይደለም በዘመኑ የነበረ አንድ ጋዜጠኛ ስለሽንት ቤቱ በኢትዮጲያ ሬዲዮ ያቀረበው ዘገባ ነበር
‹‹ በግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሰ ነገስት ኢትዮጲያ በጎ ፈቃድ ለህዝባቸው በማሰብ እና በመቆርቆር የውጭ አገር ማሃንዲሶችን ከፈረንሳይ አገር በማስመጣት ያስገነቡት (((በትልቅነቱ ከአፍሪካአንደኛ ከአለም ሁለተኛ የሆነ መፀዳጃ ቤት ዛሬ ለህዝብ ጥቅም ይውል ዘንድ ተመርቆ ተከፍቷል )))
ጋዜጠኝነት ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ ዛሬ ላይ የት ደረሰ ብለን ስንጠይቅ??????????????????????????????????????????????????????????????????????
ታሪክን የኋሊት
(አሌክስ አብርሃም)
በአገራችን ትልቁ የህዝብ ሽንት ቤት ፒያሳ ላይ የተሰራው ልክ የዛሬ ብዙ አመት ነበር (በግርማዊ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘመነ መንግስት) ….የሽንት ቤቱን ህንፃ ለመስራት የፈረንሳይ የሥነ-ሽንት ቤት (የሥነ -ህንፃ ባለሙያዎች ) ወደኢትዮጲያ መጥተው ነበር (እውነተኛ ታሪክ ነው)
ታዲያ የገረመኝ ይሄ አይደለም በዘመኑ የነበረ አንድ ጋዜጠኛ ስለሽንት ቤቱ በኢትዮጲያ ሬዲዮ ያቀረበው ዘገባ ነበር
‹‹ በግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሰ ነገስት ኢትዮጲያ በጎ ፈቃድ ለህዝባቸው በማሰብ እና በመቆርቆር የውጭ አገር ማሃንዲሶችን ከፈረንሳይ አገር በማስመጣት ያስገነቡት (((በትልቅነቱ ከአፍሪካአንደኛ ከአለም ሁለተኛ የሆነ መፀዳጃ ቤት ዛሬ ለህዝብ ጥቅም ይውል ዘንድ ተመርቆ ተከፍቷል )))
ጋዜጠኝነት ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ ዛሬ ላይ የት ደረሰ ብለን ስንጠይቅ??????????????????????????????????????????????????????????????????????
0 Comments
0 Shares