በሞያቸው የምንወዳችውን አርቲስቶች ለመልካም ዓላማ ያሰባሰበ ታላቅ
የሙዚቃ ድግስ እሁድ ነሃሴ 21 2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በጌትፋም
ሆቴል ይካሄዳል!
ዓላማው በትምህርት መርጃ መሳሪያዎች እጥረት ከትምህርት ገበታቸው የሚቀሩ
7000 ህጻናትን በትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች ለማገዝ!
መግቢያው፡ አንድ እሽግ ( 12 ደብተሮች ፣ 2 እስክርቢቶ ፣ 2 እርሳስ ፣ 2
መቅረጫ እና 2 ላጲስ) # one_pack_concert
....ሰዉ እየረዳን ዘና እንበል.....
የሙዚቃ ድግስ እሁድ ነሃሴ 21 2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በጌትፋም
ሆቴል ይካሄዳል!
ዓላማው በትምህርት መርጃ መሳሪያዎች እጥረት ከትምህርት ገበታቸው የሚቀሩ
7000 ህጻናትን በትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች ለማገዝ!
መግቢያው፡ አንድ እሽግ ( 12 ደብተሮች ፣ 2 እስክርቢቶ ፣ 2 እርሳስ ፣ 2
መቅረጫ እና 2 ላጲስ) # one_pack_concert
....ሰዉ እየረዳን ዘና እንበል.....
በሞያቸው የምንወዳችውን አርቲስቶች ለመልካም ዓላማ ያሰባሰበ ታላቅ
የሙዚቃ ድግስ እሁድ ነሃሴ 21 2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በጌትፋም
ሆቴል ይካሄዳል!
ዓላማው በትምህርት መርጃ መሳሪያዎች እጥረት ከትምህርት ገበታቸው የሚቀሩ
7000 ህጻናትን በትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች ለማገዝ!
መግቢያው፡ አንድ እሽግ ( 12 ደብተሮች ፣ 2 እስክርቢቶ ፣ 2 እርሳስ ፣ 2
መቅረጫ እና 2 ላጲስ) # one_pack_concert
....ሰዉ እየረዳን ዘና እንበል.....
0 Comments
0 Shares