ኢትዮጵያን በመወከል እንዲሰሩ የተሾሙ አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት
ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ በቅርቡ
የሾሟቸው አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ።
በዚህም መሰረት፡-
1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን - አሜሪካ ዋሽንግተን
2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ - ቻይና ቤጂንግ
3. አምባሳደር አስቴር ማሞ - ካናዳ ኦታዋ
4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም - ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ
5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና - ስዊድን ስቶኮልም
6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ - የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ
7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ - ኳታር ዶሃ
8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ - ኢንዶኔዥያ ጃካርታ
9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ - ሩዋንዳ ኪጋሊ
10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን - ፈረንሳይ ፓሪስ
11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ - ሱዳን ካርቱም
12. አምባሳደር አቶ እውነቱ ብላታ - ቤልጂዬም ብራስልስ እንዲሰሩ
መመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ በቅርቡ
የሾሟቸው አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ።
በዚህም መሰረት፡-
1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን - አሜሪካ ዋሽንግተን
2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ - ቻይና ቤጂንግ
3. አምባሳደር አስቴር ማሞ - ካናዳ ኦታዋ
4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም - ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ
5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና - ስዊድን ስቶኮልም
6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ - የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ
7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ - ኳታር ዶሃ
8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ - ኢንዶኔዥያ ጃካርታ
9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ - ሩዋንዳ ኪጋሊ
10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን - ፈረንሳይ ፓሪስ
11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ - ሱዳን ካርቱም
12. አምባሳደር አቶ እውነቱ ብላታ - ቤልጂዬም ብራስልስ እንዲሰሩ
መመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
ኢትዮጵያን በመወከል እንዲሰሩ የተሾሙ አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት
ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ በቅርቡ
የሾሟቸው አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ።
በዚህም መሰረት፡-
1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን - አሜሪካ ዋሽንግተን
2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ - ቻይና ቤጂንግ
3. አምባሳደር አስቴር ማሞ - ካናዳ ኦታዋ
4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም - ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ
5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና - ስዊድን ስቶኮልም
6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ - የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ
7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ - ኳታር ዶሃ
8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ - ኢንዶኔዥያ ጃካርታ
9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ - ሩዋንዳ ኪጋሊ
10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን - ፈረንሳይ ፓሪስ
11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ - ሱዳን ካርቱም
12. አምባሳደር አቶ እውነቱ ብላታ - ቤልጂዬም ብራስልስ እንዲሰሩ
መመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
0 Comments
0 Shares