ማስታወቂያ
በ2009 ዓ/ም የዩንቨርስቲ መግቢያ ፈተና ለወሰዳችሁ
ተማሪዎችና እና የመሰናዶ ት/ቤቶች በሙሉ፡-
1. ውጤታችሁን ካያችሁ በኋላ የትምህርት መስክና
የዩንቨርስቲ ምርጫ ማሻሻል የምትፈልጉ ተማሪዎች ለት/
ቤታችሁ በማሳወቅ በት/ቤታችሁ ተወካይ በኩል ከነሐሴ 5
እስከ 20/ 2009 ዓ/ም ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
2. የትምህርት ቤት ተወካዮች የተማሪዎችን ምርጫ
በማስተካከል እንድትተባበሯቸው እንጠይቃለን፡፡
3. ተማሪዎች ምርጫችሁ በትክክል መተላለፉን
እንድታረጋግጡ እና እንድትከታተሉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
4. ለአዎንታዊ ድጋፍ የሚያግዝ መረጃ ከት/ቤት ሸኚ
ደብዳቤ ጋር አስከ ነሐሴ 20/2009 ዓ/ም ለኤጀንሲው
እንድታቀርቡ እንገልጻለን፡፡
5. ከተማሪዎች ምደባ በኋላ የሚቀርብ ማንኛውም መረጃ
ተቀባይነት የሌለው መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
ኤጀንሲው!
ማስታወቂያ በ2009 ዓ/ም የዩንቨርስቲ መግቢያ ፈተና ለወሰዳችሁ ተማሪዎችና እና የመሰናዶ ት/ቤቶች በሙሉ፡- 1. ውጤታችሁን ካያችሁ በኋላ የትምህርት መስክና የዩንቨርስቲ ምርጫ ማሻሻል የምትፈልጉ ተማሪዎች ለት/ ቤታችሁ በማሳወቅ በት/ቤታችሁ ተወካይ በኩል ከነሐሴ 5 እስከ 20/ 2009 ዓ/ም ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 2. የትምህርት ቤት ተወካዮች የተማሪዎችን ምርጫ በማስተካከል እንድትተባበሯቸው እንጠይቃለን፡፡ 3. ተማሪዎች ምርጫችሁ በትክክል መተላለፉን እንድታረጋግጡ እና እንድትከታተሉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 4. ለአዎንታዊ ድጋፍ የሚያግዝ መረጃ ከት/ቤት ሸኚ ደብዳቤ ጋር አስከ ነሐሴ 20/2009 ዓ/ም ለኤጀንሲው እንድታቀርቡ እንገልጻለን፡፡ 5. ከተማሪዎች ምደባ በኋላ የሚቀርብ ማንኛውም መረጃ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡ ኤጀንሲው!
0 Comments 0 Shares