አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) 31ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።

በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ የሚካሄደው የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ በተለያዩ ተጠባቂ አጀንዳዎች ላይ ይመክራል።

በስብሰባው ባለፈው የመሪዎች ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችን ተፈጻሚነት የሚገመግም ይሆናል፡፡

ከዚህ ባለፈም የፊታችን ሰኞና ማክሰኞ ለሚካሄደው የመሪዎች ጉባኤ አጀንዳ በመቅረጽ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎም ይጠበቃል።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) 31ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ የሚካሄደው የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ በተለያዩ ተጠባቂ አጀንዳዎች ላይ ይመክራል። በስብሰባው ባለፈው የመሪዎች ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችን ተፈጻሚነት የሚገመግም ይሆናል፡፡ ከዚህ ባለፈም የፊታችን ሰኞና ማክሰኞ ለሚካሄደው የመሪዎች ጉባኤ አጀንዳ በመቅረጽ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎም ይጠበቃል።
WWW.FANABC.COM
FBC - የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) 31ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ የሚካሄደው የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ በተለያዩ ተ...
Like
1
0 Comments 0 Shares