አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኩረጃን የሚጸየፍ ትውልድ ለመፍጠር ሁሉም የህብረተሰበ ክፍል የበኩሉን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አሳሰበ።

በዛሬው እለት ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከኤጀንሲዉ ጋር በመተባበር በፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ላይ የሚመክር ጉባኤ አካሂዷል።

የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገብረእግዚአብሄር በውይይቱ ወቅት እንደተናገሩት፥ ትክክለኛ የምዘና ስርዓት በመተግበር የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ተቋሙ እየሰራ ነው።

ሆኖም በተማሪዎች ዘንድ በስፋት የሚስተዋለውን የኩረጃ ተግባር ለማስቀረት፥ ወላጆች፣ መምህራን እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባም አሳስበዋል።

የጉባኤዉ ተሳታፊዎቸ በበኩላቸው ከታችኛው የክፍል ደረጃ ጀምሮ፥ ጥብቅ የፈተና ስርዓትን ተግባራዊ በማድረግ በትኩረት እንዲሰራ ጠይቀዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኩረጃን የሚጸየፍ ትውልድ ለመፍጠር ሁሉም የህብረተሰበ ክፍል የበኩሉን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አሳሰበ። በዛሬው እለት ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከኤጀንሲዉ ጋር በመተባበር በፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ላይ የሚመክር ጉባኤ አካሂዷል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገብረእግዚአብሄር በውይይቱ ወቅት እንደተናገሩት፥ ትክክለኛ የምዘና ስርዓት በመተግበር የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ተቋሙ እየሰራ ነው። ሆኖም በተማሪዎች ዘንድ በስፋት የሚስተዋለውን የኩረጃ ተግባር ለማስቀረት፥ ወላጆች፣ መምህራን እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባም አሳስበዋል። የጉባኤዉ ተሳታፊዎቸ በበኩላቸው ከታችኛው የክፍል ደረጃ ጀምሮ፥ ጥብቅ የፈተና ስርዓትን ተግባራዊ በማድረግ በትኩረት እንዲሰራ ጠይቀዋል፡፡
WWW.FANABC.COM
FBC - ኩረጃን የሚጸየፍ ትውልድ ለመፍጠር ሁሉም የህብረተሰበ ክፍል የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኩረጃን የሚጸየፍ ትውልድ ለመፍጠር ሁሉም የህብረተሰበ ክፍል የበኩሉን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አሳሰበ። በዛሬው እለት ፋና ብሮድካስቲንግ ኮ...
0 Comments 0 Shares