ብቁ ሐኪም ወይስ ጋዋን ለባሽ ማፍራት?
21 Apr, 2017 By ምሕረት አስቻለው 0 Comments
በሆስፒታሉ የተለያዩ ዋርዶች ላይ ከተገኙ በብዛት ወዲያ ወዲህ ሲሉ የሚመለከቱት መደበኛ ሐኪሞችን ሳይሆን በልምምድ ላይ ያሉትን ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ክሊኒካል አታችመንት (Clinical Attachment) ላይ ያሉ እንደ ሦስትና አራተኛ ዓመት ተማሪዎች በቡድን በቡድን ሆነው በዋና ሐኪም እየተመሩ ታማሚዎችን ሲጎበኙ ይስተዋላል፡፡ ይህ በየካቲት 12 ሆስፒታል ብቻ ሳይሆን እንደ ጥቁር አንበሳ፣ ጳውሎስ፣ ዘውዲቱና ሌሎችም የመንግሥት ሆስፒታሎች የሚታይ ነው፡፡
አገሪቱ ያለባትን የሐኪም እጥረት ችግር ለመፍታት ባለፉት የተወሰኑ ዓመታት የሕክምና ተማሪዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መንግሥት እንደ መፍትሔ የወሰደው ዕርምጃ ነው፡፡ በርግጥ ይህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር የታገዘ ዕርምጃም ነው፡፡ በዚህም ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ የመንግሥት ሆስፒታሎች እየተስፋፉና ማስተማሪያ ሆስፒታሎች (Teaching Hospitals) እየሆኑ ነው፡፡ በሌላ በኩል የሕክምና ትምህርት መስጠት በግሉ ዘርፍም እየተስፋፋ መሆኑ የሕክምና ባለሙያዎችን ቁጥር የመጨመር ዕርምጃውን የሚያጠናክር ሌላው ነገር ነው፡፡
የሕክምና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር፣ እንዲሁም የሕክምና ትምህርት በመንግሥት በግሉም ዘርፍ መሰጠት አዎንታዊና ይበል የሚባል ነገር ነው፡፡ ነገር ግን የዚህ አጠቃላይ ውጤት ወይም ተፅዕኖ መልካም ይሆን ዘንድ ሊታዩ የሚገባቸው ነገሮች አሉ፡፡ ከዚህ አንፃር የሕክምና ተማሪዎች የተግባር ሥልጠና ወይም ልምምድ ከቁጥራቸው መብዛትና ልምምድ ከሚያደርጉባቸው ሆስፒታሎች አቅም ውስንነት አንፃር እንዴት ይታያል? በተደጋጋሚ በሕክምና ተማሪዎችና ለማጅ ሐኪሞች ከመጎብኘት አንፃር የበሽተኞች ድካምና ጫናስ? የሚሉና መሰል ጥያቄዎችም ይነሳሉ፡፡
...
21 Apr, 2017 By ምሕረት አስቻለው 0 Comments
በሆስፒታሉ የተለያዩ ዋርዶች ላይ ከተገኙ በብዛት ወዲያ ወዲህ ሲሉ የሚመለከቱት መደበኛ ሐኪሞችን ሳይሆን በልምምድ ላይ ያሉትን ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ክሊኒካል አታችመንት (Clinical Attachment) ላይ ያሉ እንደ ሦስትና አራተኛ ዓመት ተማሪዎች በቡድን በቡድን ሆነው በዋና ሐኪም እየተመሩ ታማሚዎችን ሲጎበኙ ይስተዋላል፡፡ ይህ በየካቲት 12 ሆስፒታል ብቻ ሳይሆን እንደ ጥቁር አንበሳ፣ ጳውሎስ፣ ዘውዲቱና ሌሎችም የመንግሥት ሆስፒታሎች የሚታይ ነው፡፡
አገሪቱ ያለባትን የሐኪም እጥረት ችግር ለመፍታት ባለፉት የተወሰኑ ዓመታት የሕክምና ተማሪዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መንግሥት እንደ መፍትሔ የወሰደው ዕርምጃ ነው፡፡ በርግጥ ይህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር የታገዘ ዕርምጃም ነው፡፡ በዚህም ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ የመንግሥት ሆስፒታሎች እየተስፋፉና ማስተማሪያ ሆስፒታሎች (Teaching Hospitals) እየሆኑ ነው፡፡ በሌላ በኩል የሕክምና ትምህርት መስጠት በግሉ ዘርፍም እየተስፋፋ መሆኑ የሕክምና ባለሙያዎችን ቁጥር የመጨመር ዕርምጃውን የሚያጠናክር ሌላው ነገር ነው፡፡
የሕክምና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር፣ እንዲሁም የሕክምና ትምህርት በመንግሥት በግሉም ዘርፍ መሰጠት አዎንታዊና ይበል የሚባል ነገር ነው፡፡ ነገር ግን የዚህ አጠቃላይ ውጤት ወይም ተፅዕኖ መልካም ይሆን ዘንድ ሊታዩ የሚገባቸው ነገሮች አሉ፡፡ ከዚህ አንፃር የሕክምና ተማሪዎች የተግባር ሥልጠና ወይም ልምምድ ከቁጥራቸው መብዛትና ልምምድ ከሚያደርጉባቸው ሆስፒታሎች አቅም ውስንነት አንፃር እንዴት ይታያል? በተደጋጋሚ በሕክምና ተማሪዎችና ለማጅ ሐኪሞች ከመጎብኘት አንፃር የበሽተኞች ድካምና ጫናስ? የሚሉና መሰል ጥያቄዎችም ይነሳሉ፡፡
...
ብቁ ሐኪም ወይስ ጋዋን ለባሽ ማፍራት?
21 Apr, 2017 By ምሕረት አስቻለው 0 Comments
በሆስፒታሉ የተለያዩ ዋርዶች ላይ ከተገኙ በብዛት ወዲያ ወዲህ ሲሉ የሚመለከቱት መደበኛ ሐኪሞችን ሳይሆን በልምምድ ላይ ያሉትን ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ክሊኒካል አታችመንት (Clinical Attachment) ላይ ያሉ እንደ ሦስትና አራተኛ ዓመት ተማሪዎች በቡድን በቡድን ሆነው በዋና ሐኪም እየተመሩ ታማሚዎችን ሲጎበኙ ይስተዋላል፡፡ ይህ በየካቲት 12 ሆስፒታል ብቻ ሳይሆን እንደ ጥቁር አንበሳ፣ ጳውሎስ፣ ዘውዲቱና ሌሎችም የመንግሥት ሆስፒታሎች የሚታይ ነው፡፡
አገሪቱ ያለባትን የሐኪም እጥረት ችግር ለመፍታት ባለፉት የተወሰኑ ዓመታት የሕክምና ተማሪዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መንግሥት እንደ መፍትሔ የወሰደው ዕርምጃ ነው፡፡ በርግጥ ይህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር የታገዘ ዕርምጃም ነው፡፡ በዚህም ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ የመንግሥት ሆስፒታሎች እየተስፋፉና ማስተማሪያ ሆስፒታሎች (Teaching Hospitals) እየሆኑ ነው፡፡ በሌላ በኩል የሕክምና ትምህርት መስጠት በግሉ ዘርፍም እየተስፋፋ መሆኑ የሕክምና ባለሙያዎችን ቁጥር የመጨመር ዕርምጃውን የሚያጠናክር ሌላው ነገር ነው፡፡
የሕክምና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር፣ እንዲሁም የሕክምና ትምህርት በመንግሥት በግሉም ዘርፍ መሰጠት አዎንታዊና ይበል የሚባል ነገር ነው፡፡ ነገር ግን የዚህ አጠቃላይ ውጤት ወይም ተፅዕኖ መልካም ይሆን ዘንድ ሊታዩ የሚገባቸው ነገሮች አሉ፡፡ ከዚህ አንፃር የሕክምና ተማሪዎች የተግባር ሥልጠና ወይም ልምምድ ከቁጥራቸው መብዛትና ልምምድ ከሚያደርጉባቸው ሆስፒታሎች አቅም ውስንነት አንፃር እንዴት ይታያል? በተደጋጋሚ በሕክምና ተማሪዎችና ለማጅ ሐኪሞች ከመጎብኘት አንፃር የበሽተኞች ድካምና ጫናስ? የሚሉና መሰል ጥያቄዎችም ይነሳሉ፡፡
...
0 Comments
0 Shares