ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከአሜሪካ ወደ ሀገሩ ተመለሰ። ከእስር ከተፈታ በኋላ ቤተሰቦቹ ወደ ሚገኙበት ሀገረ አሜሪካ አቅንቶ የነበረው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ እንደተመለሰ ባለቤቱ ሰርካለም ፋሲል ገልጻለች። እስክንድር በቅርቡ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ከጋዜጠኝነት ሙያው እንደማይወጣ እና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈለገው ዴሞክራሲ እውን እስከሚሆን ድረስ ትግሉን እንደሚቀጥል ገልጿል። ወደ ሀገር ቤት ከተመለሰም በኋላ ወደ ፕሬሱ ኢንዱስትሪ [...]
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከአሜሪካ ወደ ሀገሩ ተመለሰ። ከእስር ከተፈታ በኋላ ቤተሰቦቹ ወደ ሚገኙበት ሀገረ አሜሪካ አቅንቶ የነበረው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ እንደተመለሰ ባለቤቱ ሰርካለም ፋሲል ገልጻለች። እስክንድር በቅርቡ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ከጋዜጠኝነት ሙያው እንደማይወጣ እና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈለገው ዴሞክራሲ እውን እስከሚሆን ድረስ ትግሉን እንደሚቀጥል ገልጿል። ወደ ሀገር ቤት ከተመለሰም በኋላ ወደ ፕሬሱ ኢንዱስትሪ [...]
KALITIPRESS.COM
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከአሜሪካ ወደ ሀገሩ ተመለሰ - ወደ ፕሬሱ አለም ዳግም ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከአሜሪካ ወደ ሀገሩ ተመለሰ። ከእስር ከተፈታ በኋላ ቤተሰቦቹ ወደ ሚገኙበት ሀገረ አሜሪካ አቅንቶ የነበረው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ እንደተመለሰ ባለቤቱ ሰርካለም ፋሲል ገልጻለች። እስክንድር በቅርቡ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ከጋዜጠኝነት ሙያው እንደማይወጣ እና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈለገው ዴሞክራሲ እውን እስከሚሆን ድረስ ትግሉን እንደሚቀጥል ገልጿል። ወደ ሀገር ቤት ከተመለሰም በኋላ ወደ ፕሬሱ ኢንዱስትሪ በድጋሚ እ
0 Comments 0 Shares