በቦታው የሚያምረውን ያክል ያለ ቦታው የሆነ ሁሉ አሳፋሪ ነው፡፡ አጫሉ የገዳውን ሥርዓት ጠንቅቆ የሚያውቀው አይመስለኝም፡፡ ገዳ ሰፊ ነው፡፡ ስለ ዓለም ሁሉ የሚጨነቅ ነው፡፡ ሰፈርተኛ አይደለም፡፡ ***** የወዳጅ ሀገር መሪ ፊት ሰፈር የሚዘረዝር ሙዚቃ ውሃ ያነሳል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው፡፡ የአጫሉና የአምሳለ ሙዚቃዎችን ስፍራውን ይመጥናሉ ብዬ አላስብም፡፡ ቴዲ አፍሮ ዳግም ከፍታውን አሳይቷል፡፡ በፌስ ቡክ ገጹ የለቀቀውን […]
The post በቦታው የሚያምረውን ያክል ያለ ቦታው የሆነ ሁሉ አሳፋሪ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በቦታው የሚያምረውን ያክል ያለ ቦታው የሆነ ሁሉ አሳፋሪ ነው፡፡ አጫሉ የገዳውን ሥርዓት ጠንቅቆ የሚያውቀው አይመስለኝም፡፡ ገዳ ሰፊ ነው፡፡ ስለ ዓለም ሁሉ የሚጨነቅ ነው፡፡ ሰፈርተኛ አይደለም፡፡ ***** የወዳጅ ሀገር መሪ ፊት ሰፈር የሚዘረዝር ሙዚቃ ውሃ ያነሳል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው፡፡ የአጫሉና የአምሳለ ሙዚቃዎችን ስፍራውን ይመጥናሉ ብዬ አላስብም፡፡ ቴዲ አፍሮ ዳግም ከፍታውን አሳይቷል፡፡ በፌስ ቡክ ገጹ የለቀቀውን […] The post በቦታው የሚያምረውን ያክል ያለ ቦታው የሆነ ሁሉ አሳፋሪ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በቦታው የሚያምረውን ያክል ያለ ቦታው የሆነ ሁሉ አሳፋሪ ነው
አጫሉ ትናንት ያሳየው ከገዳ ጋር ያለው ዝምድና መራቁን ነው ...ስለ ሰፈር የምናወራበት ጊዜ አለ ...ስለ ዓለም የምናወራበት ጊዜ አለ ... ለሁሉም ጊዜ አለው እንዲል ጠቢቡ፤ አምሳለ ምትኬ የጎንደርን ሰፈሮች ስትጠራ የዋለችው ወዳጅ ሀገር መሪ ፊት ነበር ...
0 Comments 0 Shares