በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈጠረው አዲስ የሰላምና የወዳጅነት ምዕራፍ ማብሰሪያ ሥነ-ሥርዓት በሚሊኒየም አዳራሽ ትላንት ተካሂዷል። የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ዝግጅቱን ታድመውታል።
በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈጠረው አዲስ የሰላምና የወዳጅነት ምዕራፍ ማብሰሪያ ሥነ-ሥርዓት በሚሊኒየም አዳራሽ ትላንት ተካሂዷል። የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ዝግጅቱን ታድመውታል።
0 Comments
0 Shares