የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከኮሚሽኑ አባላት ጋር በአሰራር ዙሪያ ውይይት አካሄዷል፡፡ የኮሚሽኑ አባላት ባካሄዱት ውይይት በተለይ ሙስና፣ ፍትሃዊ ያልሆነ ስምሪት፣ የጥቅማ ጥቅም አለመከበር እንዲሁም ከማዕረግ አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ያለባቸውን ተጽዕኖ በውይይቱ አቅርበዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው ወንጀሎች እንዳይከሰቱ የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የፖሊስ አባለቱ ከፍተኛ ስራ እየሰሩ እንደሚገኙ የገለፁት የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ጀማል አህመድ [...]
የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከኮሚሽኑ አባላት ጋር በአሰራር ዙሪያ ውይይት አካሄዷል፡፡ የኮሚሽኑ አባላት ባካሄዱት ውይይት በተለይ ሙስና፣ ፍትሃዊ ያልሆነ ስምሪት፣ የጥቅማ ጥቅም አለመከበር እንዲሁም ከማዕረግ አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ያለባቸውን ተጽዕኖ በውይይቱ አቅርበዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው ወንጀሎች እንዳይከሰቱ የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የፖሊስ አባለቱ ከፍተኛ ስራ እየሰሩ እንደሚገኙ የገለፁት የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ጀማል አህመድ [...]
0 Comments
0 Shares