በጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ግብዣ መሰረት ነገ ማለዳ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ የሚጠበቀው የኤርትራው ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ አፈወርቂን ለመጠበቅ ዛሬ ከ200 በላይ ቁጥር ያላቸው የኤርትራ ወታደሮች አዲስ አበባ ገብተዋል ቢባለም በዚህ ጉዳይ ላይ መንግስት ምንም አይነት መግለጫ አልሰጠም። የጠቅላይ ሚኒስተር ጽህፈት ቤት በመግልጫው ነገ ፕሬዝዳንቱን ለመቀበል የአዲስ አበባ ነዋሪዎች አደባባይ ወጥተው እንዲቀበሉ ጥሪ አቅርቧል። [...]
በጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ግብዣ መሰረት ነገ ማለዳ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ የሚጠበቀው የኤርትራው ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ አፈወርቂን ለመጠበቅ ዛሬ ከ200 በላይ ቁጥር ያላቸው የኤርትራ ወታደሮች አዲስ አበባ ገብተዋል ቢባለም በዚህ ጉዳይ ላይ መንግስት ምንም አይነት መግለጫ አልሰጠም። የጠቅላይ ሚኒስተር ጽህፈት ቤት በመግልጫው ነገ ፕሬዝዳንቱን ለመቀበል የአዲስ አበባ ነዋሪዎች አደባባይ ወጥተው እንዲቀበሉ ጥሪ አቅርቧል። [...]
0 Comments
0 Shares