የትግራይ ቢሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሚቀጥሉት ቅዳሜና እሁድ (ሐምሌ 7 ና 8 ቀን 2010 ዓም) በመላ ክልሉ የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ ጥሪ አድርጎ የነበረ ቢሆንም በተጠቀሰው ቀን የኤርትራን ልዑካን ኢትዮጵያ ስለሚመጡና በሁለቱም ሀገራት የተጀመረው የሰላም ስምምነትም በፅኑ ስለሚደግፍ እንዲሁም ለልዑካኑ ክብር ሲባል የድጋፍ ሰልፉ ለሌላ ቀን እንደተቀየረ ከክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያስረዳል ሲል የኢትዮጵያ ፕሬስ [...]
የትግራይ ቢሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሚቀጥሉት ቅዳሜና እሁድ (ሐምሌ 7 ና 8 ቀን 2010 ዓም) በመላ ክልሉ የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ ጥሪ አድርጎ የነበረ ቢሆንም በተጠቀሰው ቀን የኤርትራን ልዑካን ኢትዮጵያ ስለሚመጡና በሁለቱም ሀገራት የተጀመረው የሰላም ስምምነትም በፅኑ ስለሚደግፍ እንዲሁም ለልዑካኑ ክብር ሲባል የድጋፍ ሰልፉ ለሌላ ቀን እንደተቀየረ ከክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያስረዳል ሲል የኢትዮጵያ ፕሬስ [...]
0 Comments
0 Shares