የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ወደ አዲስ አበባ የሚመጡት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ግብዣ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት አስታውቋል። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ በኢትዮጵያ የሶስት ቀናት ቆይታ እንደሚያደርጉ የገለጸው ጽህፈት ቤቱ፥ ህዝቡ በደማቅ ኢትዮጵያዊ አቀባበል የኤርትራውን ፕሬዝዳንት እንዲቀበል ጥሪ አቅርቧል። በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አበይ [...]
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ወደ አዲስ አበባ የሚመጡት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ግብዣ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት አስታውቋል። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ በኢትዮጵያ የሶስት ቀናት ቆይታ እንደሚያደርጉ የገለጸው ጽህፈት ቤቱ፥ ህዝቡ በደማቅ ኢትዮጵያዊ አቀባበል የኤርትራውን ፕሬዝዳንት እንዲቀበል ጥሪ አቅርቧል። በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አበይ [...]
0 Comments
0 Shares