በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለው አደጋ የሟቾች ቅጥር 199 መድረሱ ተገልጿል። በሀገሪቱ ከባድ ዝናብ ባስከተለው አደጋ የ199 ያህል ዜጎች ህይወት መጥፋቱንና ቢያንስ 10 ሺህ ያህል ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸው እንዲፈናቀሉ ማድረጉን ሲጂቲኤን የጃፓን መንግስት ቃል አቀባይን ዋቢ አድረጎ ዘግቧል። ከባዱ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ በርካታ ዜጎች የደረሱበት ያልታወቀ ሲሆን፥ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የማፈላለግ ስራ ላይ መሆናቸውም […]
The post በጃፓን ከመቶ በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ለሞት ተዳረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለው አደጋ የሟቾች ቅጥር 199 መድረሱ ተገልጿል። በሀገሪቱ ከባድ ዝናብ ባስከተለው አደጋ የ199 ያህል ዜጎች ህይወት መጥፋቱንና ቢያንስ 10 ሺህ ያህል ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸው እንዲፈናቀሉ ማድረጉን ሲጂቲኤን የጃፓን መንግስት ቃል አቀባይን ዋቢ አድረጎ ዘግቧል። ከባዱ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ በርካታ ዜጎች የደረሱበት ያልታወቀ ሲሆን፥ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የማፈላለግ ስራ ላይ መሆናቸውም […] The post በጃፓን ከመቶ በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ለሞት ተዳረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በጃፓን ከመቶ በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ለሞት ተዳረጉ
በጃፓን ከመቶ በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ለሞት ተዳረጉ። ከሟቾቹ በተጨማሪ እስካሁን የት እንደደረሱ ያልታወቁ ዜጎቿን በማፈላለጉ ስራ ላይ የጃፓን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ተጠምደዋል።
0 Comments 0 Shares