በቻይና ሲቹሁን ግዛት በሚገኝ የኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ በተከሰተ ፍንዳታ የ19 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ12 ሰዎች የአካል ጉዳት አጋጠመ። ፍንዳታው ለምግብ እና መድሃኒት አምራቾች አስፈላጊ የሆኑ ኬሚካሎችን በሚያመርት የኬሚካል ፋብሪካ ላይ የተከሰተ መሆኑ ተጠቁሟል። በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የወጡ ምስሎች ፍንዳታ በተከሰተበት አካባቢ ከፍተኛ እሳት እና ጪስ እንደነበር አሳይተዋል። ሆኖም የሰዎችን ህይወት የቀጠፈና ጉዳት ያደረሰ የዚህ ፍንዳታ […]
The post በቻይና የኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ በተከሰተ ፍንዳታ የ19 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post በቻይና የኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ በተከሰተ ፍንዳታ የ19 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በቻይና ሲቹሁን ግዛት በሚገኝ የኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ በተከሰተ ፍንዳታ የ19 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ12 ሰዎች የአካል ጉዳት አጋጠመ። ፍንዳታው ለምግብ እና መድሃኒት አምራቾች አስፈላጊ የሆኑ ኬሚካሎችን በሚያመርት የኬሚካል ፋብሪካ ላይ የተከሰተ መሆኑ ተጠቁሟል። በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የወጡ ምስሎች ፍንዳታ በተከሰተበት አካባቢ ከፍተኛ እሳት እና ጪስ እንደነበር አሳይተዋል። ሆኖም የሰዎችን ህይወት የቀጠፈና ጉዳት ያደረሰ የዚህ ፍንዳታ […]
The post በቻይና የኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ በተከሰተ ፍንዳታ የ19 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares