የሀረማያ_ዪኒቨርሲቲ ለሁለት ታዋቂ ሰዎች የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ መሆኑን ገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው እና ለመሃመድ አህመድ ቆጴ የክብር ዶክትሬት እንደሚሰጥ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት መረጃ ሰጥቷል፡፡ መሃመድ አህመድ ቆጴ የመጀመሪያው የኦሮምኛ ቋንቋ ጋዜጠኛ ሆነው በሃረር ከተማ ይሰሩ እንደነበረም ከዩኒቨርሲቲው ካገኘነው መረጃ አረጋግጠናል፡፡ ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በፊት ለሁለት ሰዎች ብቻ ነው የክብር ዶክትሬት [...]
የሀረማያ_ዪኒቨርሲቲ ለሁለት ታዋቂ ሰዎች የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ መሆኑን ገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው እና ለመሃመድ አህመድ ቆጴ የክብር ዶክትሬት እንደሚሰጥ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት መረጃ ሰጥቷል፡፡ መሃመድ አህመድ ቆጴ የመጀመሪያው የኦሮምኛ ቋንቋ ጋዜጠኛ ሆነው በሃረር ከተማ ይሰሩ እንደነበረም ከዩኒቨርሲቲው ካገኘነው መረጃ አረጋግጠናል፡፡ ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በፊት ለሁለት ሰዎች ብቻ ነው የክብር ዶክትሬት [...]
0 Comments
0 Shares