የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉትን ጉዞ አስመልክቶ ዋሺንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲና ከኤምባሲው ጋር እየተንቀሳቀሰ ያለው ሁሉን አቀፍ የአቀባበል ዝግጅት አብይ ኮሚቴ ዝርዝር መርኃግብርና መግለጫ እያወጣ ነው። ኤምባሲው ዛሬ ለቪኦኤ ባሳወቀው መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዋሺንግተን ዲሲ የሚገቡት ሐሙስ፣ ሐምሌ 19/2010 ዓ.ም. መሆኑን አረጋግጧል። “የጥላቻና የልዩነት ግድግዳን አፍርሰን የፍቅርና የአንድነት ድልድይ እንገነባለን” [...]
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉትን ጉዞ አስመልክቶ ዋሺንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲና ከኤምባሲው ጋር እየተንቀሳቀሰ ያለው ሁሉን አቀፍ የአቀባበል ዝግጅት አብይ ኮሚቴ ዝርዝር መርኃግብርና መግለጫ እያወጣ ነው። ኤምባሲው ዛሬ ለቪኦኤ ባሳወቀው መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዋሺንግተን ዲሲ የሚገቡት ሐሙስ፣ ሐምሌ 19/2010 ዓ.ም. መሆኑን አረጋግጧል። “የጥላቻና የልዩነት ግድግዳን አፍርሰን የፍቅርና የአንድነት ድልድይ እንገነባለን” [...]
KALITIPRESS.COM
የዶ/ር አብይ የአሜሪካ ጉዞ የፕሬስ መግለጫ
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉትን ጉዞ አስመልክቶ ዋሺንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲና ከኤምባሲው ጋር እየተንቀሳቀሰ ያለው ሁሉን አቀፍ የአቀባበል ዝግጅት አብይ ኮሚቴ ዝርዝር መርኃግብርና መግለጫ እያወጣ ነው። ኤምባሲው ዛሬ ለቪኦኤ ባሳወቀው መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዋሺንግተን ዲሲ የሚገቡት ሐሙስ፣ ሐምሌ 19/2010 ዓ.ም. መሆኑን አረጋግጧል። “የጥላቻና የልዩነት ግድግዳን አፍርሰን የፍቅርና የአንድነት ድ
0 Comments 0 Shares