የኤርትራው ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ (ወዲ አፎም) ቅዳሜ ረፋዱን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የመረጃ ምንጮች እንዳረጋገጡት፤ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ የፊታችን ቅዳሜ ሀምሌ 7 ረፋዱን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። የፕሬዝዳንቱን ጉብኝት የተሰካ ለማድረግም ከወዲሁ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑንም ምንጮቻችን ገልጸዋል። ባሳለፍነው ሳምንት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በኤርትር አስመራ በነበራቸው ቆይታ [...]
የኤርትራው ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ (ወዲ አፎም) ቅዳሜ ረፋዱን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የመረጃ ምንጮች እንዳረጋገጡት፤ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ የፊታችን ቅዳሜ ሀምሌ 7 ረፋዱን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። የፕሬዝዳንቱን ጉብኝት የተሰካ ለማድረግም ከወዲሁ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑንም ምንጮቻችን ገልጸዋል። ባሳለፍነው ሳምንት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በኤርትር አስመራ በነበራቸው ቆይታ [...]
0 Comments
0 Shares