በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአደጋ ጊዜ ፈንድ በኢትዮጵያ ከቀያቸው ለተመዛበሉ ዜጎች ህይወት ለማዳን የሚውል 15 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለቋል፡፡ የድርጅቱ ማእከላዊ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ ፈንድ በኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት ከመኖሪያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ የሚውል አስቸካይ የገንዘብ እርዳታ ዛሬ ለቋል፡፡ በአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ አመራርነት በሀገሪቱ አዲስ የአንድነትና የመደመር እርምጃዎች እየመጣ መሆኑ የገለጹት የድርጅቱ ዋና [...]
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአደጋ ጊዜ ፈንድ በኢትዮጵያ ከቀያቸው ለተመዛበሉ ዜጎች ህይወት ለማዳን የሚውል 15 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለቋል፡፡ የድርጅቱ ማእከላዊ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ ፈንድ በኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት ከመኖሪያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ የሚውል አስቸካይ የገንዘብ እርዳታ ዛሬ ለቋል፡፡ በአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ አመራርነት በሀገሪቱ አዲስ የአንድነትና የመደመር እርምጃዎች እየመጣ መሆኑ የገለጹት የድርጅቱ ዋና [...]
0 Comments
0 Shares