ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ለዛሬ ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. የጠራውን አስቸኳይ የምልአተ ጉባኤ ስብሰባ፣ በሲኖዶሳዊው የዕርቀ ሰላም ሒደት እና በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ችግሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ ከተወያየ በኋላ ውሳኔና መመሪያ በመስጠት ማምሻውን አጠናቋል፡፡ ሲኖዶሳዊውን የዕርቀ ሰላም ሒደት በተመለከተ፡- ልኡካን አባቶች፣ እንዳስፈላጊነቱ የሚወስኑበትን ሙሉ ሥልጣን ሰጠ፤ በሠየማቸው 3 ልኡካን አባቶች የመጨረሻ እልባት እንዲያገኝ ወስኗል፤ ለቋሚ ሲኖዶሱ፣ [...]
ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ለዛሬ ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. የጠራውን አስቸኳይ የምልአተ ጉባኤ ስብሰባ፣ በሲኖዶሳዊው የዕርቀ ሰላም ሒደት እና በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ችግሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ ከተወያየ በኋላ ውሳኔና መመሪያ በመስጠት ማምሻውን አጠናቋል፡፡ ሲኖዶሳዊውን የዕርቀ ሰላም ሒደት በተመለከተ፡- ልኡካን አባቶች፣ እንዳስፈላጊነቱ የሚወስኑበትን ሙሉ ሥልጣን ሰጠ፤ በሠየማቸው 3 ልኡካን አባቶች የመጨረሻ እልባት እንዲያገኝ ወስኗል፤ ለቋሚ ሲኖዶሱ፣ [...]
KALITIPRESS.COM
ምልአተ ጉባኤው: ለሲኖዶሳዊ ልዩነቱ የመጨረሻ እልባት ለመስጠት ዝግጁነቱን አረጋገጠ፤ አስተዳደራዊ ማሻሻያ በጥናት እንዲፈጸም አዘዘ፤ ነገ ጠዋት መግለጫ ይሰጣል
ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ለዛሬ ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. የጠራውን አስቸኳይ የምልአተ ጉባኤ ስብሰባ፣ በሲኖዶሳዊው የዕርቀ ሰላም ሒደት እና በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ችግሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ ከተወያየ በኋላ ውሳኔና መመሪያ በመስጠት ማምሻውን አጠናቋል፡፡ ሲኖዶሳዊውን የዕርቀ ሰላም ሒደት በተመለከተ፡- ልኡካን አባቶች፣ እንዳስፈላጊነቱ የሚወስኑበትን ሙሉ ሥልጣን ሰጠ፤ በሠየማቸው 3 ልኡካን አባቶች የመጨረሻ እልባት እንዲያገኝ ወስኗል፤ ለቋሚ
0 Comments 0 Shares