የከፋ ዞን ባለ ስልጣናት ዛሬ ረፋድ ላይ የቦንጋ ከተማ ወጣቶችን ለመሰብሰብ ሞክረው የነበረ ሲሆን ወጣቶቹ ግን በተቃውሞ መድረኩን በመንጠቅ የካቢኔ “ስልጣን ልቀቁ” በማለት መድረኩን መንጠቃቸውን ለቃሊቲ ፕሬስ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። ወጣቶቹ “ካፋ ላይ ያላችሁ የካቢኔ አባላት የዶክተር አብይን አዲስ አመራር አትደግፉም፣ የነበረውን የድሮ አስተሰባችሁን ልታሸክሙን ትፈልጋላችሁ” በማለት ተቃውሞ ማሰማታቸው ተነግሯል። ስብሰባው በከተማው ትልቁ የሸተራሻ ገሮ [...]
የከፋ ዞን ባለ ስልጣናት ዛሬ ረፋድ ላይ የቦንጋ ከተማ ወጣቶችን ለመሰብሰብ ሞክረው የነበረ ሲሆን ወጣቶቹ ግን በተቃውሞ መድረኩን በመንጠቅ የካቢኔ “ስልጣን ልቀቁ” በማለት መድረኩን መንጠቃቸውን ለቃሊቲ ፕሬስ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። ወጣቶቹ “ካፋ ላይ ያላችሁ የካቢኔ አባላት የዶክተር አብይን አዲስ አመራር አትደግፉም፣ የነበረውን የድሮ አስተሰባችሁን ልታሸክሙን ትፈልጋላችሁ” በማለት ተቃውሞ ማሰማታቸው ተነግሯል። ስብሰባው በከተማው ትልቁ የሸተራሻ ገሮ [...]
0 Comments
0 Shares