አሜሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል የጀመሩትን እንቅስቃሴ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገለጸች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሐምሌ 1 እና 2 ቀን 2010 ዓ.ም በኤርትራ አስመራ ባደረጉት ጉብኝት ከአገሪቷ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር አገራቱ ያለባቸውን አለመግባባት ወደ ጎን በማድረግ ግንኙነታቸውን ማጎልበት በሚችሉበት ላይ ተወያይተዋል። አገራቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን በድጋሚ ለመጀመር በኢኮኖሚና ሌሎች መስኮች በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት […]
The post አሜሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ የጀመሩትን እንቅስቃሴ እደግፋለሁ አለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
አሜሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል የጀመሩትን እንቅስቃሴ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገለጸች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሐምሌ 1 እና 2 ቀን 2010 ዓ.ም በኤርትራ አስመራ ባደረጉት ጉብኝት ከአገሪቷ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር አገራቱ ያለባቸውን አለመግባባት ወደ ጎን በማድረግ ግንኙነታቸውን ማጎልበት በሚችሉበት ላይ ተወያይተዋል። አገራቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን በድጋሚ ለመጀመር በኢኮኖሚና ሌሎች መስኮች በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት […] The post አሜሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ የጀመሩትን እንቅስቃሴ እደግፋለሁ አለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
አሜሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ የጀመሩትን እንቅስቃሴ እደግፋለሁ አለች
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሐምሌ 1 እና 2 ቀን 2010 ዓ.ም በኤርትራ አስመራ ባደረጉት ጉብኝት ከአገሪቷ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር አገራቱ ያለባቸውን አለመግባባት ወደ ጎን በማድረግ ግንኙነታቸውን ማጎልበት በሚችሉበት ላይ ተወያይተዋል ...
0 Comments 0 Shares