‹‹ከ20 ዓመት በፊት እንደነበረው እንዋደድ?!›› ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ (በኃይሉ ሚዴቅሳ ፍስሃጽዮን) ለውጥ የዲያሌቲካል ሕግ ነው፡፡የማይለወጥ ለውጥ ብቻ ነው፡፡ ይህ ቋሚ እውነት ነው፡፡ የዚህ ለውጥ ፍጥነት በምሥራቅ አፍሪካ ሰማይ ሥር አዲስ የተስፋ ነፋስ አሳይቷል፡፡ በደም አፋሳሽ ውጊያ የተጠናቀቀው የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ለአካባባው ሰላም አብይ ሚና አለው፡፡ ይህ እንዲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን መምጣት ነበረባቸው፡፡ […]
The post ‹‹ከ20 ዓመት በፊት እንደነበረው እንዋደድ?!›› ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
‹‹ከ20 ዓመት በፊት እንደነበረው እንዋደድ?!›› ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ (በኃይሉ ሚዴቅሳ ፍስሃጽዮን) ለውጥ የዲያሌቲካል ሕግ ነው፡፡የማይለወጥ ለውጥ ብቻ ነው፡፡ ይህ ቋሚ እውነት ነው፡፡ የዚህ ለውጥ ፍጥነት በምሥራቅ አፍሪካ ሰማይ ሥር አዲስ የተስፋ ነፋስ አሳይቷል፡፡ በደም አፋሳሽ ውጊያ የተጠናቀቀው የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ለአካባባው ሰላም አብይ ሚና አለው፡፡ ይህ እንዲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን መምጣት ነበረባቸው፡፡ […] The post ‹‹ከ20 ዓመት በፊት እንደነበረው እንዋደድ?!›› ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
‹‹ከ20 ዓመት በፊት እንደነበረው እንዋደድ?!›› ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ
ከኤርትራ ጋር እርቅ መፍጠር ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ እንዳለው አንድ ሺህ ምክንያቶችን መዘርዘር ይቻላል ...
0 Comments 0 Shares