የኢትዮ-ኤርትራ ሁኔታ በዘላቂነት ለመፍታት በሚደረገው ሁሉን አቀፍ ጥረት የትግራይ ክልላዊ መንግስት እና የትግራይ ህዝብ ከኤርትራ ህዝብ ጎን እንደሚቆሙ አረጋገጡ። በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ዛሬ የተፈረመውን የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት አስመልክቶ የትግራይ ክልላዊ መንግስት መግለጫ አውጥቷል። በሁለቱ ሀገራት መካከል ለ20 ዓመታት የዘለቀው ሰላምም ጦርነትም የሌለበት ሁኔታን በዘላቂነት ለመፍታት በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የቀረበውን ወሳኔ ተከትሎ ህወሓትና የትግራይ […]
የኢትዮ-ኤርትራ ሁኔታ በዘላቂነት ለመፍታት በሚደረገው ሁሉን አቀፍ ጥረት የትግራይ ክልላዊ መንግስት እና የትግራይ ህዝብ ከኤርትራ ህዝብ ጎን እንደሚቆሙ አረጋገጡ። በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ዛሬ የተፈረመውን የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት አስመልክቶ የትግራይ ክልላዊ መንግስት መግለጫ አውጥቷል። በሁለቱ ሀገራት መካከል ለ20 ዓመታት የዘለቀው ሰላምም ጦርነትም የሌለበት ሁኔታን በዘላቂነት ለመፍታት በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የቀረበውን ወሳኔ ተከትሎ ህወሓትና የትግራይ […]
0 Comments 0 Shares