የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረራ በቀጣይ ሳምንት ሀምሌ 10 እንደሚጀምር አስታወቀ። አየር መንገዱ በቀጣይ ሳምንት ማክሰኞ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረራ በቦይንግ 787 እንደሚያደርግ ነው የተገለፀው። አየር መንገዱ ወደ አስመራ የሚያደርገው በረራ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ፓለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ የንግድ እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ተነግሯል። ወደ አስመራ የሚደረገው በረራ […]
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረራ በቀጣይ ሳምንት ሀምሌ 10 እንደሚጀምር አስታወቀ። አየር መንገዱ በቀጣይ ሳምንት ማክሰኞ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረራ በቦይንግ 787 እንደሚያደርግ ነው የተገለፀው። አየር መንገዱ ወደ አስመራ የሚያደርገው በረራ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ፓለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ የንግድ እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ተነግሯል። ወደ አስመራ የሚደረገው በረራ […]
0 Comments 0 Shares