እሁድ ሐምሌ 1 2010 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ኤርትራዋ መዲና አስመራ በማቅናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ በሁለቱ ሀገራት መካከል 5 ነጥቦችን የያዘ ስምምነት ተፈርሟል። በዚህና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል።
እሁድ ሐምሌ 1 2010 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ኤርትራዋ መዲና አስመራ በማቅናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ በሁለቱ ሀገራት መካከል 5 ነጥቦችን የያዘ ስምምነት ተፈርሟል። በዚህና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል።
0 Comments
0 Shares