ወደ ኤርትራ ለመጓዝ ለሚሹ ኢትዮጵያውያን እገዛ እንደሚያደርጉ የአፍሪካ ህብረት የኤርትራ ቋሚ ወኪል ገለጹ። የኤርትራ የአፍሪካ ህብረት ቋሚ ወኪል የሆኑት አምባሳደር አርአያ ደስታ ወደ ኤርትራ መሄድ ለሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን ቢሮዋቸው እገዛ ማድረግ እንደሚችል ገልፀዋል። በዚህም መሰረት የህብረቱ ቋሚ ተወካይ የኢትዮጵያውያንን ፓስፓርት ኮፒ ወደ አስመራ በመላክ ኢትዮጵያውያኑ አስመራ ኤርፖርት ሲደርሱ ቪዛ እንዲያገኙ ሊደረግ እንደሚችል ገልፀዋል።
ወደ ኤርትራ ለመጓዝ ለሚሹ ኢትዮጵያውያን እገዛ እንደሚያደርጉ የአፍሪካ ህብረት የኤርትራ ቋሚ ወኪል ገለጹ። የኤርትራ የአፍሪካ ህብረት ቋሚ ወኪል የሆኑት አምባሳደር አርአያ ደስታ ወደ ኤርትራ መሄድ ለሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን ቢሮዋቸው እገዛ ማድረግ እንደሚችል ገልፀዋል። በዚህም መሰረት የህብረቱ ቋሚ ተወካይ የኢትዮጵያውያንን ፓስፓርት ኮፒ ወደ አስመራ በመላክ ኢትዮጵያውያኑ አስመራ ኤርፖርት ሲደርሱ ቪዛ እንዲያገኙ ሊደረግ እንደሚችል ገልፀዋል።
0 Comments
0 Shares