ይህ ፎቶ ላይ የምትመለከቱት ፀጋይ በየነ (ወሊዒጎ ) ይባላል በዜግነት ኢትዮጵያዊ ሲሆን ውልደትና እድገቱ ግን አስመራ ልዩ ስሙ አባሻውል የሚባል ሰፈር ነው በስራ ምክንያት ባፅዕ ይኖር ነበር ከኢትዮ – ኤርትራ ጦርነት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚንኖር ቤተሰቦቹ ጋር የስልክ ግኑኝነት ነበረው አልፎ አልፎ እናቱ እየሄደች ታገኘው ነበር ከኢትዮ- ኤርትራ ግንኙነት ሲቋረጥ ከሱ ጋር የነበረው ግኑኝነት ሙሉ [...]
ይህ ፎቶ ላይ የምትመለከቱት ፀጋይ በየነ (ወሊዒጎ ) ይባላል በዜግነት ኢትዮጵያዊ ሲሆን ውልደትና እድገቱ ግን አስመራ ልዩ ስሙ አባሻውል የሚባል ሰፈር ነው በስራ ምክንያት ባፅዕ ይኖር ነበር ከኢትዮ – ኤርትራ ጦርነት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚንኖር ቤተሰቦቹ ጋር የስልክ ግኑኝነት ነበረው አልፎ አልፎ እናቱ እየሄደች ታገኘው ነበር ከኢትዮ- ኤርትራ ግንኙነት ሲቋረጥ ከሱ ጋር የነበረው ግኑኝነት ሙሉ [...]
KALITIPRESS.COM
በውልደቱና ዜግነቱ ኤርትራዊ በዜግነት ኢትዮጵያዊ የሆነው ጸጋይ በየነ (ወሊዒጎ) እባካችሁ ከቤተሰቤ አገናኙኝ ይላል
ይህ ፎቶ ላይ የምትመለከቱት ፀጋይ በየነ (ወሊዒጎ ) ይባላል በዜግነት ኢትዮጵያዊ ሲሆን ውልደትና እድገቱ ግን አስመራ ልዩ ስሙ አባሻውል የሚባል ሰፈር ነው በስራ ምክንያት ባፅዕ ይኖር ነበር ከኢትዮ - ኤርትራ ጦርነት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚንኖር ቤተሰቦቹ ጋር የስልክ ግኑኝነት ነበረው አልፎ አልፎ እናቱ እየሄደች ታገኘው ነበር ከኢትዮ- ኤርትራ ግንኙነት ሲቋረጥ ከሱ ጋር የነበረው ግኑኝነት ሙሉ በሙሉ ተቋረጠ እሱን ለማግኘት ብዙ ብንጥርም እስካሁን ልናገኘው አልቻልንም
0 Comments 0 Shares