የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኮማንደር ስዩም ደገፉ ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት የጦር መሳሪያውና ተጓዳኝ እቃዎቹ የተያዙት በከተማው ትናንት ከረፋዱ አራት ሰዓት አካባቢ ህብረተሰቡ ለፖሊስ በሰጡት ጥቆማ መሰረት ነው። የተያዙትም አራት ክላሺንኮንቭ ጠመንጃ፣ ሁለት ኤፍ ዋን የተባለ ቦንብ፣ አንድ ጸረ ታንክ ፈንጂ፣ በቁጥር 203 የክላሽ ጥይቶች፣ ሰባት የክላሽ ካርታ እንዲሁም ዲጂታል የፎቶ ካሜራ እና [...]
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኮማንደር ስዩም ደገፉ ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት የጦር መሳሪያውና ተጓዳኝ እቃዎቹ የተያዙት በከተማው ትናንት ከረፋዱ አራት ሰዓት አካባቢ ህብረተሰቡ ለፖሊስ በሰጡት ጥቆማ መሰረት ነው። የተያዙትም አራት ክላሺንኮንቭ ጠመንጃ፣ ሁለት ኤፍ ዋን የተባለ ቦንብ፣ አንድ ጸረ ታንክ ፈንጂ፣ በቁጥር 203 የክላሽ ጥይቶች፣ ሰባት የክላሽ ካርታ እንዲሁም ዲጂታል የፎቶ ካሜራ እና [...]
KALITIPRESS.COM
በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ የተገኘ የጦር መሳሪያና ተጓዳኝ እቃዎች መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኮማንደር ስዩም ደገፉ ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት የጦር መሳሪያውና ተጓዳኝ እቃዎቹ የተያዙት በከተማው ትናንት ከረፋዱ አራት ሰዓት አካባቢ ህብረተሰቡ ለፖሊስ በሰጡት ጥቆማ መሰረት ነው። የተያዙትም አራት ክላሺንኮንቭ ጠመንጃ፣ ሁለት ኤፍ ዋን የተባለ ቦንብ፣ አንድ ጸረ ታንክ ፈንጂ፣ በቁጥር 203 የክላሽ ጥይቶች፣ ሰባት የክላሽ ካርታ እንዲሁም ዲጂታል የፎቶ ካሜራ እና ሙሉ የጸጥታ አስከባሪ የደንብ ልብስ መሆኑን
0 Comments 0 Shares