ከመሬት በላይ የእርሻ ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ሰፊ ፕሮጀከት በዱባይ ይፋ መሆኑ ተገልጿል። ፕሮጀክቱ ከመሬት በላይ የግብርና ምርቶችን በማምረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቁ ሲሆን፥ ዱባይ በዘርፉ ውጤቶች እረሷን እንድትችል ያግዛል ተብሏል። የተባበሩት አረብ ኢሚሬት አየር መንገድ ለዚሁ ፕሮጀከት 40 ሚሊየን ዶላር በጀት እንደያዘም ታውቋል። ፕሮጀክቱ የእርሻ ምርቶችን በማምረት ለአየር መንገዱ ግባዓት ለማቅረብ ከማስቻሉም በላይ ለዘርፉ ትራንስፖርት፣ […]
The post ከመሬት በላይ የእርሻ ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ሰፊ ፕሮጀከት በዱባይ ይፋ ሆኗል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ከመሬት በላይ የእርሻ ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ሰፊ ፕሮጀከት በዱባይ ይፋ መሆኑ ተገልጿል። ፕሮጀክቱ ከመሬት በላይ የግብርና ምርቶችን በማምረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቁ ሲሆን፥ ዱባይ በዘርፉ ውጤቶች እረሷን እንድትችል ያግዛል ተብሏል። የተባበሩት አረብ ኢሚሬት አየር መንገድ ለዚሁ ፕሮጀከት 40 ሚሊየን ዶላር በጀት እንደያዘም ታውቋል። ፕሮጀክቱ የእርሻ ምርቶችን በማምረት ለአየር መንገዱ ግባዓት ለማቅረብ ከማስቻሉም በላይ ለዘርፉ ትራንስፖርት፣ […] The post ከመሬት በላይ የእርሻ ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ሰፊ ፕሮጀከት በዱባይ ይፋ ሆኗል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ከመሬት በላይ የእርሻ ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ሰፊ ፕሮጀከት በዱባይ ይፋ ሆኗል
ከመሬት በላይ የእርሻ ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ሰፊ ፕሮጀከት በዱባይ ይፋ መሆኑ ተገልጿል። ፕሮጀክቱ ከመሬት በላይ የግብርና ምርቶችን በማምረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቁ ሲሆን፥ ዱባይ በዘርፉ ውጤቶች እረሷን እንድትችል ያግዛል ተብሏል።
0 Comments 0 Shares