ትናንት እሁድ በኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ በመገኘት ለሁለት አስርት አመታት የዘለቀውን ጦርነት አልባ ስጋት አስወግደው የተለያዩ ስምምነቶችን የፈጸሙት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጂት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተረስ ጋር እንደሚወያዩ ተዘግቧል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ንግግራቸው ላይ ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ያቋረጠቻቸውን ግንኙነቶች በአፋጣኝ እንደምትጀምርና የሁለቱም ሀገራት ኤምባሲዎች እንዲከፈቱ፣ የቀጥታ የስልክ መስመሮች ስራቸውን እንዲጀምሩ እንዲሁም ኢትዮጵያ [...]
ትናንት እሁድ በኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ በመገኘት ለሁለት አስርት አመታት የዘለቀውን ጦርነት አልባ ስጋት አስወግደው የተለያዩ ስምምነቶችን የፈጸሙት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጂት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተረስ ጋር እንደሚወያዩ ተዘግቧል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ንግግራቸው ላይ ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ያቋረጠቻቸውን ግንኙነቶች በአፋጣኝ እንደምትጀምርና የሁለቱም ሀገራት ኤምባሲዎች እንዲከፈቱ፣ የቀጥታ የስልክ መስመሮች ስራቸውን እንዲጀምሩ እንዲሁም ኢትዮጵያ [...]
0 Comments
0 Shares