ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን በመጡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ላስመዘገቡት ለውጥ የምስጋናና የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ መስቀል አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳን ጨምሮ ሌሎች ኃላፊነታቸውን ባለመወጣት የተጠረጠሩ ታሳሪዎች ላይ ፍርድ ቤት የ11 ቀን የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፡፡ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ [...]
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን በመጡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ላስመዘገቡት ለውጥ የምስጋናና የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ መስቀል አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳን ጨምሮ ሌሎች ኃላፊነታቸውን ባለመወጣት የተጠረጠሩ ታሳሪዎች ላይ ፍርድ ቤት የ11 ቀን የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፡፡ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ [...]
KALITIPRESS.COM
በመስቀል አደባባይ ፍንዳታ በተጠረጠሩ ታሳሪዎች ላይ የ11 ቀናት ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን በመጡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ላስመዘገቡት ለውጥ የምስጋናና የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ መስቀል አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳን ጨምሮ ሌሎች ኃላፊነታቸውን ባለመወጣት የተጠረጠሩ ታሳሪዎች ላይ ፍርድ ቤት የ11 ቀን የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፡፡ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ለፍርድ ቤቱ በሰጡት አስተያየት ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትር ዓ
0 Comments 0 Shares