የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር ሀገሪቱን በጋራ ለማስተዳደር ተስማሙ። ላለፉት ሁለት ሳምንታት በካርቱምና በካምፓላ ውይይት ሲያደርጉ ከቆዩ በኋላ ተቃዋሚው ሬክ ማቻር የምክትል ፕሬዚዳንትነቱን ስልጣን እንዲይዙ ተስማምተዋል። ከሁለት አመት በፊት የግድያ ሙከራ ተደርጎብኛል ብለው ጁባን ለቀው የወጡት ሬክ ማቻር አሁንም መልሰው ያንኑ የምክትልነት ስልጣን መያዛቸው አስገርሟል። የሁለቱ ስምምነት ለእዚህ ጫፍ መድረስም የጠቅላይ ሚኒስትር [...]
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር ሀገሪቱን በጋራ ለማስተዳደር ተስማሙ። ላለፉት ሁለት ሳምንታት በካርቱምና በካምፓላ ውይይት ሲያደርጉ ከቆዩ በኋላ ተቃዋሚው ሬክ ማቻር የምክትል ፕሬዚዳንትነቱን ስልጣን እንዲይዙ ተስማምተዋል። ከሁለት አመት በፊት የግድያ ሙከራ ተደርጎብኛል ብለው ጁባን ለቀው የወጡት ሬክ ማቻር አሁንም መልሰው ያንኑ የምክትልነት ስልጣን መያዛቸው አስገርሟል። የሁለቱ ስምምነት ለእዚህ ጫፍ መድረስም የጠቅላይ ሚኒስትር [...]
KALITIPRESS.COM
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንትና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር ስልጣን ለመጋራት ተስማሙ
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር ሀገሪቱን በጋራ ለማስተዳደር ተስማሙ። ላለፉት ሁለት ሳምንታት በካርቱምና በካምፓላ ውይይት ሲያደርጉ ከቆዩ በኋላ ተቃዋሚው ሬክ ማቻር የምክትል ፕሬዚዳንትነቱን ስልጣን እንዲይዙ ተስማምተዋል። ከሁለት አመት በፊት የግድያ ሙከራ ተደርጎብኛል ብለው ጁባን ለቀው የወጡት ሬክ ማቻር አሁንም መልሰው ያንኑ የምክትልነት ስልጣን መያዛቸው አስገርሟል። የሁለቱ ስምምነት ለእዚህ ጫፍ መድረስም የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ
0 Comments 0 Shares