በጠቅላይ ሚኒስትሩ 100 ቀናት ውስጥ በርካታ ነገሮች ተከናውነዋል። በሽብርና በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ ተፈትተዋል። ከአገር ውጪ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ቡድኖች ወደ አገር ገብተዋል። ታዲያ እነዚህ እርምጃዎች ፖለቲካዊ ምህዳሩ አሰፉ ወይስ እጅግ ፈጠኑ? ያኮረፉትን አባብለዉ አዲስ አኩራፊ ሃይል ፈጠሩ ወይስ የተጣመመውን ማቅናት ቻሉ?
በጠቅላይ ሚኒስትሩ 100 ቀናት ውስጥ በርካታ ነገሮች ተከናውነዋል። በሽብርና በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ ተፈትተዋል። ከአገር ውጪ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ቡድኖች ወደ አገር ገብተዋል። ታዲያ እነዚህ እርምጃዎች ፖለቲካዊ ምህዳሩ አሰፉ ወይስ እጅግ ፈጠኑ? ያኮረፉትን አባብለዉ አዲስ አኩራፊ ሃይል ፈጠሩ ወይስ የተጣመመውን ማቅናት ቻሉ?
WWW.BBC.COM
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ እርምጃዎች የት ድረስ?
በጠቅላይ ሚኒስትሩ 100 ቀናት ውስጥ በርካታ ነገሮች ተከናውነዋል። በሽብርና በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ ተፈትተዋል። ከአገር ውጪ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ቡድኖች ወደ አገር ገብተዋል። ታዲያ እነዚህ እርምጃዎች ፖለቲካዊ ምህዳሩ አሰፉ ወይስ እጅግ ፈጠኑ? ያኮረፉትን አባብለዉ አዲስ አኩራፊ ሃይል ፈጠሩ ወይስ የተጣመመውን ማቅናት ቻሉ?
0 Comments 0 Shares