በአርባምንጭ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ የጦር መሳሪያ መያዙን የጋሞጎፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር ረታ ተክሉ እንደተናገሩት፥ ከትናንት በስቲያ ከተያዙት የጦር መሳሪያዎች ጋር የተገኘው ተቀጣጣይ ፈንጂም ዓይነቱን ለመለየት ፖሊስ ምርመራ እያደረገ ይገኛል። ከዚህም ሌላ በአንድ ባለሶስት እግር ተሽከርካሪ ተጭኖ የገባ አነስተኛና ዘመናዊ የጦር መሣሪያ፣ ከ150 በላይ ስለቶች፣ የባንክ ቼኮችና የተለያዩ ሀገር [...]
በአርባምንጭ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ የጦር መሳሪያ መያዙን የጋሞጎፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር ረታ ተክሉ እንደተናገሩት፥ ከትናንት በስቲያ ከተያዙት የጦር መሳሪያዎች ጋር የተገኘው ተቀጣጣይ ፈንጂም ዓይነቱን ለመለየት ፖሊስ ምርመራ እያደረገ ይገኛል። ከዚህም ሌላ በአንድ ባለሶስት እግር ተሽከርካሪ ተጭኖ የገባ አነስተኛና ዘመናዊ የጦር መሣሪያ፣ ከ150 በላይ ስለቶች፣ የባንክ ቼኮችና የተለያዩ ሀገር [...]
0 Comments
0 Shares