ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን በመደገፍ በአዳማ ከተማ በነገው እለት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የድጋፍ ሰልፍ መሰረዙን አንድ የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣን አስታውቀዋል። አቶ አዲሱ አረጋ የክልሉ ጽህፈት ቤት ሀላፊ እንደገለጹት አካባቢው የሰላም መደፍረስ ስጋት ስላለ በነገው እለት ሊካሄድ የነበረው የድጋፍ ሰልፍ እንዳይካሄድ ተድረጓል። ይሁን እንጂ በሰልፉ ፋንታ ነዋሪዎቹ ከተማዋን እንዲያጸዱ እቅድ ተይዟል። ሆኖም የጽዳት ዘመቻውን እያካሄዱም ቢሆን [...]
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን በመደገፍ በአዳማ ከተማ በነገው እለት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የድጋፍ ሰልፍ መሰረዙን አንድ የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣን አስታውቀዋል። አቶ አዲሱ አረጋ የክልሉ ጽህፈት ቤት ሀላፊ እንደገለጹት አካባቢው የሰላም መደፍረስ ስጋት ስላለ በነገው እለት ሊካሄድ የነበረው የድጋፍ ሰልፍ እንዳይካሄድ ተድረጓል። ይሁን እንጂ በሰልፉ ፋንታ ነዋሪዎቹ ከተማዋን እንዲያጸዱ እቅድ ተይዟል። ሆኖም የጽዳት ዘመቻውን እያካሄዱም ቢሆን [...]
KALITIPRESS.COM
በአዳማ በነገው እለት ሊካሄድ የነበረው የድጋፍ ሰልፍ በጸጥታ ስጋት ሳቢያ ተሰረዘ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን በመደገፍ በአዳማ ከተማ በነገው እለት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የድጋፍ ሰልፍ መሰረዙን አንድ የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣን አስታውቀዋል። አቶ አዲሱ አረጋ የክልሉ ጽህፈት ቤት ሀላፊ እንደገለጹት አካባቢው የሰላም መደፍረስ ስጋት ስላለ በነገው እለት ሊካሄድ የነበረው የድጋፍ ሰልፍ እንዳይካሄድ ተድረጓል። ይሁን እንጂ በሰልፉ ፋንታ ነዋሪዎቹ ከተማዋን እንዲያጸዱ እቅድ ተይዟል። ሆኖም የጽዳት ዘመቻውን እያካሄዱም ቢሆን ግራ ቀኙን፣ ዙሪያ
0 Comments 0 Shares