የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነትን ያድሳል የተባለለትን ታሪካዊ ጉብኝት ለማድረግ ወደ ኤርትራ አቅንተዋል። የሀገሪቱ መዲና አስመራም በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሰንደቅ ዓላማ የደመቀች ሲሆን፥ ወዳጅነትን የሚያጠናክሩ የተለያዩ መልዕክቶችም ተሰቅለውባታል። ሁለቱ ሀገራት ያካሄዱትን የድንበር ግጭት ተከትሎ ግንኙነታቸውን ለሁለት አስርት ዓመታት አቋርጠው ቆይተዋል። በቅርቡ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማደስ የአልጀርሱን ስምምነት ሙሉ [...]
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነትን ያድሳል የተባለለትን ታሪካዊ ጉብኝት ለማድረግ ወደ ኤርትራ አቅንተዋል። የሀገሪቱ መዲና አስመራም በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሰንደቅ ዓላማ የደመቀች ሲሆን፥ ወዳጅነትን የሚያጠናክሩ የተለያዩ መልዕክቶችም ተሰቅለውባታል። ሁለቱ ሀገራት ያካሄዱትን የድንበር ግጭት ተከትሎ ግንኙነታቸውን ለሁለት አስርት ዓመታት አቋርጠው ቆይተዋል። በቅርቡ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማደስ የአልጀርሱን ስምምነት ሙሉ [...]
0 Comments
0 Shares