የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ እንዳረጋገጡት በዛሬው ዕለት ከኤርትራም ሆነ ከኢትዮጵያ የሚደወል የመስመር ስልክ ጥሪ ለሁለቱ አገራት ህዝቦች አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዛረጨሬው ዕለት አስመራ ተገኝተው የሁለቱ አገራት ግንኙነትን ወደ ቀድሞው ይዞታ ለመመለስ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በመመከር ላይ ይገኛሉ፡፡ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ ምሽት ለልዑካን ቡድኑ አባላት የእራት ግብዣ [...]
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ እንዳረጋገጡት በዛሬው ዕለት ከኤርትራም ሆነ ከኢትዮጵያ የሚደወል የመስመር ስልክ ጥሪ ለሁለቱ አገራት ህዝቦች አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዛረጨሬው ዕለት አስመራ ተገኝተው የሁለቱ አገራት ግንኙነትን ወደ ቀድሞው ይዞታ ለመመለስ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በመመከር ላይ ይገኛሉ፡፡ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ ምሽት ለልዑካን ቡድኑ አባላት የእራት ግብዣ [...]
KALITIPRESS.COM
ከሁለት አስርት በኋላ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተቋርጦ የነበረው የመስመር ስልክ የመደበኛ አገልግሎት ዛሬ ጀመረ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ እንዳረጋገጡት በዛሬው ዕለት ከኤርትራም ሆነ ከኢትዮጵያ የሚደወል የመስመር ስልክ ጥሪ ለሁለቱ አገራት ህዝቦች አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዛረጨሬው ዕለት አስመራ ተገኝተው የሁለቱ አገራት ግንኙነትን ወደ ቀድሞው ይዞታ ለመመለስ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በመመከር ላይ ይገኛሉ፡፡ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ ምሽት ለልዑካን ቡድኑ አባላት የእራት ግብዣ እንደሚያደርጉላቸ
0 Comments 0 Shares