የጋሞ ብሔረሰብ ለረዥም ዘመናት ከሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ጋር በመተሳሰብ፣ በመቻቻልና በመፈቃቀር የኖረ መሆኑን የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች ይህንን አኩሪ ዕሴት የሚያጎድፍ ብሎም ብሔረሰቡን የማይወክል ፍፁም የተሳሳተ ይዘት ያለው እና ህገ-መንግስቱን የሚፃረር መፅሀፍ ተፅፎ ከታተመበት ጊዜ ጀምሮ የብሔረሰቡ ተወላጆች ድርጊቱን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ሲያወግዙና የመፅሐፉ ፀሐፊዎች በህግ እንዲጠየቁ ሲያሳስቡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ምንም እንኳን ውሳኔው የዘገየ ቢሆንም በቀን [...]
የጋሞ ብሔረሰብ ለረዥም ዘመናት ከሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ጋር በመተሳሰብ፣ በመቻቻልና በመፈቃቀር የኖረ መሆኑን የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች ይህንን አኩሪ ዕሴት የሚያጎድፍ ብሎም ብሔረሰቡን የማይወክል ፍፁም የተሳሳተ ይዘት ያለው እና ህገ-መንግስቱን የሚፃረር መፅሀፍ ተፅፎ ከታተመበት ጊዜ ጀምሮ የብሔረሰቡ ተወላጆች ድርጊቱን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ሲያወግዙና የመፅሐፉ ፀሐፊዎች በህግ እንዲጠየቁ ሲያሳስቡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ምንም እንኳን ውሳኔው የዘገየ ቢሆንም በቀን [...]
KALITIPRESS.COM
"ማዶላ" የተሰኘው መፅሐፍ እንዲቃጠል መደረጉ እንዳስደሰታቸው የጋሞ ብሔረሰብ ተወላጆች ተናገሩ።
የጋሞ ብሔረሰብ ለረዥም ዘመናት ከሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ጋር በመተሳሰብ፣ በመቻቻልና በመፈቃቀር የኖረ መሆኑን የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች ይህንን አኩሪ ዕሴት የሚያጎድፍ ብሎም ብሔረሰቡን የማይወክል ፍፁም የተሳሳተ ይዘት ያለው እና ህገ-መንግስቱን የሚፃረር መፅሀፍ ተፅፎ ከታተመበት ጊዜ ጀምሮ የብሔረሰቡ ተወላጆች ድርጊቱን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ሲያወግዙና የመፅሐፉ ፀሐፊዎች በህግ እንዲጠየቁ ሲያሳስቡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ምንም እንኳን ውሳኔው የዘገየ ቢሆንም
0 Comments 0 Shares