ሰኔ 24 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ዘጠነኛው የአፍሪካ ዩንቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ዛሬ ተጠናቋል። በዚህ ወድድር ኡጋንዳ በ16 ወርቅ፣ በ17 ብር እና በ11 ነሃስ በአጠቃላይ በ44 ሜዳሊያዎች አንደኛ ደረጃን በመያዝ ስታጠናቅቅ ኢትዮጵያ በ13 ወርቅ፣ 20 ብር እና በ22 ነሃስ በአጠቃላይ በ55 ሜዳሊያዎች ሁለተኛ ደረጃን ይዘው ማጠናቀቅ ችለዋል። በውድድሩ ጋና በ18፣ ደቡብ አፍሪካ በ16፣ ሴኔጋል በ13 እና ቦትስዋና [...]
ሰኔ 24 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ዘጠነኛው የአፍሪካ ዩንቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ዛሬ ተጠናቋል። በዚህ ወድድር ኡጋንዳ በ16 ወርቅ፣ በ17 ብር እና በ11 ነሃስ በአጠቃላይ በ44 ሜዳሊያዎች አንደኛ ደረጃን በመያዝ ስታጠናቅቅ ኢትዮጵያ በ13 ወርቅ፣ 20 ብር እና በ22 ነሃስ በአጠቃላይ በ55 ሜዳሊያዎች ሁለተኛ ደረጃን ይዘው ማጠናቀቅ ችለዋል። በውድድሩ ጋና በ18፣ ደቡብ አፍሪካ በ16፣ ሴኔጋል በ13 እና ቦትስዋና [...]
KALITIPRESS.COM
የአፍሪካ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ወድድር ላይ ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች።
ሰኔ 24 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ዘጠነኛው የአፍሪካ ዩንቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ዛሬ ተጠናቋል። በዚህ ወድድር ኡጋንዳ በ16 ወርቅ፣ በ17 ብር እና በ11 ነሃስ በአጠቃላይ በ44 ሜዳሊያዎች አንደኛ ደረጃን በመያዝ ስታጠናቅቅ ኢትዮጵያ በ13 ወርቅ፣ 20 ብር እና በ22 ነሃስ በአጠቃላይ በ55 ሜዳሊያዎች ሁለተኛ ደረጃን ይዘው ማጠናቀቅ ችለዋል። በውድድሩ ጋና በ18፣ ደቡብ አፍሪካ በ16፣ ሴኔጋል በ13 እና ቦትስዋና በ11 ሜዳሊያዎች ከሶስት እስከ አምስት ያሉትን
0 Comments 0 Shares