ባሳለፍነው ሳመንት የኤርትራ መንግስት ተወካይ ልኡካን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ተወያይተው መመለሳቸው ይታወሳል። ለእረጂም አመታት ያልተቋጨው የድንበር ላይ ግጭትም ከዚህ ውይይት በኋላም የሰላም ተስፋ ያመጣ ሁኗል። የኢትዮጵያ ልዑካን በሚቀጥለው እሁድ ሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓም ወደ ኤርትራ ይሄዳሉ ተብለሎ ይጠበቃል። አስመራ፣ ከረን፣ መንደፈራና ምጽዋ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባንዴራ ተውበው እንግዶቻቸውን ለመቀበል ዝግጂታቸውን አጠናቀው በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ኤርትራን [...]
ባሳለፍነው ሳመንት የኤርትራ መንግስት ተወካይ ልኡካን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ተወያይተው መመለሳቸው ይታወሳል። ለእረጂም አመታት ያልተቋጨው የድንበር ላይ ግጭትም ከዚህ ውይይት በኋላም የሰላም ተስፋ ያመጣ ሁኗል። የኢትዮጵያ ልዑካን በሚቀጥለው እሁድ ሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓም ወደ ኤርትራ ይሄዳሉ ተብለሎ ይጠበቃል። አስመራ፣ ከረን፣ መንደፈራና ምጽዋ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባንዴራ ተውበው እንግዶቻቸውን ለመቀበል ዝግጂታቸውን አጠናቀው በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ኤርትራን [...]
KALITIPRESS.COM
በሚቀጥለው እሁድ የኢትዮጵያ ልዑካን ወደ ኤርትራ ይጓዛል።
ባሳለፍነው ሳመንት የኤርትራ መንግስት ተወካይ ልኡካን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ተወያይተው መመለሳቸው ይታወሳል። ለእረጂም አመታት ያልተቋጨው የድንበር ላይ ግጭትም ከዚህ ውይይት በኋላም የሰላም ተስፋ ያመጣ ሁኗል። የኢትዮጵያ ልዑካን በሚቀጥለው እሁድ ሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓም ወደ ኤርትራ ይሄዳሉ ተብለሎ ይጠበቃል። አስመራ፣ ከረን፣ መንደፈራና ምጽዋ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባንዴራ ተውበው እንግዶቻቸውን ለመቀበል ዝግጂታቸውን አጠናቀው በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ኤርትራን ፕሬ
0 Comments 0 Shares