ባሳለፍነው ሳመንት የኤርትራ መንግስት ተወካይ ልኡካን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ተወያይተው መመለሳቸው ይታወሳል። ለእረጂም አመታት ያልተቋጨው የድንበር ላይ ግጭትም ከዚህ ውይይት በኋላም የሰላም ተስፋ ያመጣ ሁኗል። የኢትዮጵያ ልዑካን በሚቀጥለው እሁድ ሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓም ወደ ኤርትራ ይሄዳሉ ተብለሎ ይጠበቃል። አስመራ፣ ከረን፣ መንደፈራና ምጽዋ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባንዴራ ተውበው እንግዶቻቸውን ለመቀበል ዝግጂታቸውን አጠናቀው በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ኤርትራን [...]
ባሳለፍነው ሳመንት የኤርትራ መንግስት ተወካይ ልኡካን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ተወያይተው መመለሳቸው ይታወሳል። ለእረጂም አመታት ያልተቋጨው የድንበር ላይ ግጭትም ከዚህ ውይይት በኋላም የሰላም ተስፋ ያመጣ ሁኗል። የኢትዮጵያ ልዑካን በሚቀጥለው እሁድ ሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓም ወደ ኤርትራ ይሄዳሉ ተብለሎ ይጠበቃል። አስመራ፣ ከረን፣ መንደፈራና ምጽዋ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባንዴራ ተውበው እንግዶቻቸውን ለመቀበል ዝግጂታቸውን አጠናቀው በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ኤርትራን [...]
0 Comments
0 Shares