አስመራ የኢትዮጵያን ልዑካን ቡድን ለመቀበል ሽር ጉዷን እያጧጧፈች ነው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ነገ ወደ አስመራ እንደሚያቀና መረጃዎች እየወጡ ነው። ይህንንም ተከትሎ በኤርትራ የተለያዩ ግዛቶች ደማቅ አቀባበል ለማድረግ ሽር ጉድ እየተባለ እንደሆነ ኤርትራን ፕሬስ የተባለው ድረ-ገጽ ዘግቧል። እንደ ዘገባው ከሆነ በምጽዋ፣ ከረን እና መንደፍራ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማዎች በየማማው ላይ እየተውለበለቡ ነው። ወጣቶችም የዝግጅቱን ለማድመቅ ከፍተኛ [...]
አስመራ የኢትዮጵያን ልዑካን ቡድን ለመቀበል ሽር ጉዷን እያጧጧፈች ነው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ነገ ወደ አስመራ እንደሚያቀና መረጃዎች እየወጡ ነው። ይህንንም ተከትሎ በኤርትራ የተለያዩ ግዛቶች ደማቅ አቀባበል ለማድረግ ሽር ጉድ እየተባለ እንደሆነ ኤርትራን ፕሬስ የተባለው ድረ-ገጽ ዘግቧል። እንደ ዘገባው ከሆነ በምጽዋ፣ ከረን እና መንደፍራ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማዎች በየማማው ላይ እየተውለበለቡ ነው። ወጣቶችም የዝግጅቱን ለማድመቅ ከፍተኛ [...]
KALITIPRESS.COM
አስመራ የኢትዮጵያን ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለመቀበል ሽር ጉዷን እያጧጧፈች ነው
አስመራ የኢትዮጵያን ልዑካን ቡድን ለመቀበል ሽር ጉዷን እያጧጧፈች ነው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ነገ ወደ አስመራ እንደሚያቀና መረጃዎች እየወጡ ነው። ይህንንም ተከትሎ በኤርትራ የተለያዩ ግዛቶች ደማቅ አቀባበል ለማድረግ ሽር ጉድ እየተባለ እንደሆነ ኤርትራን ፕሬስ የተባለው ድረ-ገጽ ዘግቧል። እንደ ዘገባው ከሆነ በምጽዋ፣ ከረን እና መንደፍራ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማዎች በየማማው ላይ እየተውለበለቡ ነው። ወጣቶችም የዝግጅቱን ለማድመቅ ከፍተኛ ዝግጂት በማ
0 Comments 0 Shares